Coffee Shop

Kadela Coffee
Coffee Shop

በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ስር የሚሰሩ የፕሮጀክት ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እና የፕሮግራም በጀት አዘገጃጀት ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ስር የሚሰሩ የፕሮጀክት ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እና የፕሮግራም በጀት አዘገጃጀት ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ጥር 25/2016 ዓ ም፡ ኢ/ቡ/ሻ/ባ)፡ በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ስር የሚሰሩ የፕሮጀክት ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እና የፕሮግራም በጀት አዘገጃጀት ስልጠና በቢሾፍቱ ፒራሚድ ሆቴል በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡መድረኩን በይፋ የከፈቱት በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሰፊሳ አባቡ ናቸው፡፡ አቶ ሰፊሳ በመክፈቻ ንግግራቸው ወቅት በባለስልጣን መ/ቤቱ በጀት ብቻ ስራዎችን ማከናወን አስቸጋሪ በመሆኑ በአጋርነት የሚሰሩ ፕሮጀክቶችን በአግባቡ መጠቀም የሚያስፈልግ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በመሆኑም የዛሬው …
Coffee Shop

አውሮፓ ህብረት በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ባለው መመሪያ (EUDR) ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ!

Subheaderአውሮፓ ህብረት በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ባለው መመሪያ (EUDR) ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ! አውሮፓ ህብረት በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ባለው መመሪያ (EUDR) ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ!  መድረኩ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ በማድረጉ የተለየ ያደርገዋል ተብሏል!!ጥር 23/2016 ዓ.ም፡ ኢ/ቡ/ሻ/ባ)፡-የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አውሮፓ በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ባለው መመሪያ (EUDR) ዙሪያ በስካይላይት ሆቴል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጥቷል፡፡መድረኩን በይፋ የከፈቱት የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር አዱኛ ደበላ ናቸው፡፡ ዶ/ር አዱኛ በመክፈቻ ንግግራቸው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን ካስተላለፉ በኋላ በዛሬው ዕለት ለመገናኘታችን ምክንያት በቅርቡ …
go top